የምመኘው ኢትዮጵያ በታሪኳ ብቻ ሳይሆን በምታፈራቸው ሀሳቦች፣ ቴክኖሎጂዎች፣ ፈጠራዎች እና ድርጅቶች የምትታወቅ ሀገር ናት። ወጣቶቿ ስራ ፈጣሪዎች ይሆናሉ፣ ዩኒቨርሲቲዎቿ የምርምር እና የፈጠራ ማዕከላት ይሆናሉ።
ትልቁ ሀብታችን ወርቅ ወይም ነዳጅ አይደለም፤ የህዝባችን ችሎታ፣ ፈጠራ እና ታታሪነት ነው። ይህን ሀብት ካበረታታን ኢትዮጵያ ለአፍሪካም ሆነ ለዓለም የመፍትሄ ምንጭ ትሆናለች።
👁 239 views
ዳዊት በቀለ